Arts TVArts TV
← NewsHealth

በ22 የዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች የመልካም አስተዳደር መረጃ ጠቋሚ የዳሰሳ ጥናትከዛሬ ጀምሮ  ይካሄዳል።

Arts TV · ፌብ 21 2019

በ22 የዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች የመልካም አስተዳደር መረጃ ጠቋሚ የዳሰሳ ጥናትከዛሬ ጀምሮ  ይካሄዳል።

በ22 የዩኒቨርሲቲ ሆስፒታሎች የመልካም አስተዳደር መረጃ ጠቋሚ የዳሰሳ ጥናትከዛሬ ጀምሮ  ይካሄዳል።rnrnየጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ  ዳሰሳዊ ጥናቱን የሚያካሄዱ ባለሞያዎች በ11ቡድኖች ተዋቅረዋል፡፡rnrnበ11 ቡድኖች የተወቀሩ ባለሙያዎቹም ከዛሬ የካቲት 14 ቀን 2011 ዓ.ም ጀሞሮ ለደሰሳ ጥናቱ ወደ ሆስፒታሎቹ ይሄዳሉ።rnከጤና ሚኒስቴር እንዳገኘነዉ መረጃ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሰሃርላ አብዱላህ ለባለሙያዎቹ በሆስፒታሎች የሚካሄደዉን  የመልካም አስተዳደር መረጃ ጠቋሚ የዳሰሳ ጥናትን በተመለከተ የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል።rnrn 

More in Health