10 ሚሊዮን ብር የሚገመት ልዩ ልዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉrnrnያቤሎ፣ ሀረርና ጅግጅጋ አካባቢዎች ግምታዊ ዋጋው 10 ሚሊዮን ብር የሆነ የተለያዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በፌዴራል ፖሊስና በጉምሩክ ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡rnያቤሎ አካባቢ 9.4 ሚሊዮን ብር የሚገመት ኮንትሮባንድ የሆኑ ተንቀሳቃሽ ስልኮች፣ መድኃኒት፣ ስኳርና ሌሎች ዕቃዎችን በተሸከርካሪዎች ሲጓጓዝ በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡rnrnከዚሁ ጋር በተያያዘ ሦስት ግለሰቦች ተጠርጥረው ምርመራ እየተደረገባቸው እንደሆነ የሞያሌ ጉምሩክ መቆጣጠሪያ ቅርንጫ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡rnየገቢዎች ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ ግምታዊ ዋጋቸው 520 ሺህ ብር የሚደርስ የግንባታ ብረትና ምግብ ነክ የሆኑ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ወደ ጅግጅጋ እና ሀረር ለማስገባት ሲሞከር በፌዴራል ፖሊስ አባላትና በጉምሩክ ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡
← NewsEconomy
Economy
Economy
Economy
10 ሚሊዮን ብር የሚገመት ልዩ ልዩ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ
Arts TV · ኤፕሪ 8 2019

More in Economy
Economyኢትዮጵያ ባለፉት አስር ወራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና መንግስታት የ4.7 ቢሊዮን ዶላር የልማት ድጋፍ እንዳገኘች የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ጁን 6 2019
Economyበኮንትሮባንድ የሚሳተፉ አካላት አስተማሪ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ተባለ፡፡
ሜይ 10 2019
ARTS
Economyከ37.4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ኮንትሮባንድ ማዕድናት ባለፉት ዘጠኝ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ ፡፡
ሜይ 7 2019
Economyየንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ገለጸ፡፡
ሜይ 7 2019

