Arts TVArts TV
← NewsPolitics

ፕሮፌሰር ብርሃኑና አቶ አንዱአለም የኢዜማ መሪና ምክትል መሪ በመሆን ተመረጡ

Arts TV · ሜይ 10 2019

ፕሮፌሰር ብርሃኑና አቶ አንዱአለም የኢዜማ መሪና ምክትል መሪ በመሆን ተመረጡ

ፕሮፌሰር ብርሃኑና አቶ አንዱአለም የኢዜማ መሪና ምክትል መሪ በመሆን ተመረጡrnrnፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋና አቶ አንዱአለም አራጌ የኢትዮጵያ ዜጎች ማህበራዊ ፍትህ ፓርቲ መሪና ምክትል መሪ በመሆን ተመረጡ፡፡rnrnበዛሬው ዕለት በተካሄደው ምርጫ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ 912 ድምፅ በማግኘት የፓርቲው መሪ በመሆን ተመርጠዋል፡፡rnrnበተመሳሳይ አቶ አንዱአለም አራጌ የፓርተዊው ምክትል መሪ በመሆን ተመርጠዋል፡፡rnrnእንደዚሁም አቶ የሸዋስ አሰፋ 722 ድምፅ በማግኘት ሊቀመንበር ሆነው ሲመረጡ፥ ዶክተር ጫኔ ከበደ ምክትል ሊቀመንበር በመሆን ተመርጠዋል።rnrnኤፍቢሲ

More in Politics