Arts TVArts TV
← NewsSocial

ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት  የሃቢታት ፕሮግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ቦርድ አባል ሆና ተመረጠች

Arts TV · ሜይ 28 2019

ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት  የሃቢታት ፕሮግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ቦርድ አባል ሆና ተመረጠች

ኢትዮጵያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት  የሃቢታት ፕሮግራም ዋና ስራ አስፈፃሚ ቦርድ አባል ሆና ተመረጠችrnrnከየተባበሩት መንግስታት ድርጅት   አጠቃላይ የማሻሻያ ሂደት ውጤት የሆነውና በናይሮቢ  የተጀመረው የ1ኛው የተባበሩት መንግስታት ድጅት   የሃቢታት ጉባኤ ኢትዮጵያን የድርጅቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ቦርድ አባል አድርጎ መርጧል ሲል የኢትዮጵያ ኢንባሲ በኪንያ ገልጿል።rnrnኢትዮጵያ የስራ አስፈፃሚውን ቦርድ ለአራት አመታት እ.ኤ.አ ከ2019 – 2022 ድረስ ታገለግላለች።rnኢትዮጵያ የአፍሪካን አቋም በመደገፍና በማራመድ በኩል ያላትን የፀና አቋም ለአፍሪካውያን የኩራት ምንጭ እንደሆነ አገራችንን ለቦታው በማጨት መግለፃቸው አገራችን በአፍሪካውያን ዘንድ ያላት የላቀ ተቀባይነት መቀጠሉን ማሳያ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡rnrnኢትዮጵያም ለዚህ ምስጋናዋን በስራ አስፈፃሚ ቦርዱ ላይ የአፍሪካን አቋም በማንፀባረቅ ገልፃለች።rnበኬንያ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ፣ የከተማ ልማትና ቤቶች ሚኒስትር ኢንጅነር አይሻ፣  የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን መሪ ስም፣ ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን ደስ አለን መልዕክቱን አስተላልፏል።

More in Social