Arts TVArts TV
← NewsEconomy

ትናንት ምሽት  2 ሰዓት አዋሽ ኬላ ላይ 3 ሺህ 910 የክላሽ ጥይት በጉምሩክ የፍተሻ ሰራተኞች ተያዘ

Arts TV · ኤፕሪ 18 2019

ትናንት ምሽት  2 ሰዓት አዋሽ ኬላ ላይ 3 ሺህ 910 የክላሽ ጥይት በጉምሩክ የፍተሻ ሰራተኞች ተያዘ

ትናንት ምሽት  2 ሰዓት አዋሽ ኬላ ላይ 3 ሺህ 910 የክላሽ ጥይት በጉምሩክ የፍተሻ ሰራተኞች ተያዘrnrnየገቢዎች ሚኒስቴር የጦር መሳሪያ እንደ ሌሎች የኮንትሮባንድ ምርቶች ግምታዊ ዋጋ ብቻ የሚወጣለት አይደለም፡፡ የጦር መሳሪ በቁጥጥር ስር ሲውል በዋጋ የማይተመነውን ውድ የሆነውን የሰው ህይወት ከጥፋት መታደግ ነው ብሏል፡፡rnመነሻውን ከሀረር መስመር ያደረገ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ3-47593 ኦሮ የሆነ ሚኒባስ ተሸካርካሪ የአዋሽ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ሰራተኞች ባደረጉት ፍተሻ የክላሽ ጥይቱ በቁጥጥር ስር ሊውል ችሏል፡፡rnrnጥይቶቹ የተያዙት በተሽከርካሪው ላይ በተሰራለት ድብቅ ቦታ ሲሆን የጉምሩክ ተቆጣጣሪዎቹ ያላቸውን ልምድ እና ብቃት በመጠቀም በቁጥጥር ስር አዉለዉታል፡፡rnከትላንት በስቲያ  በተመሳሳይ መስመር አልበርከቴ ኬላ ላይ ብዛቱ 5947 የሆነ የክላሽ ጥይት በቁጥጥር ስር መዋሉ የሚታወስ ነው፡፡rnrn 

More in Economy