በጅግጅጋ እና ሞያሌ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸዉ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡rnrnበትላንትናዉ ዕለትም ከአንድ ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የተለያዩ የኮንትሮባድ ዕቃዎች መያዛቸዉን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታዉቋል፡፡rnበድምሩ 1,075,000 ብር የሚገመት ምግብ ነክ፣ ተንቀሳቃሽ ስልኮች፣ መድኃኒትና ሌሎች የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ጅግጅጋ፣ ሀረርና ሞያሌ አካባቢዎች በፀጥታ ኃይሎችና በጉምሩክ ሰራተኞች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
← NewsEconomy
Economy
Economy
Economy
በጅግጅጋ እና ሞያሌ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸዉ ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡
Arts TV · ኤፕሪ 2 2019

More in Economy
Economyኢትዮጵያ ባለፉት አስር ወራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና መንግስታት የ4.7 ቢሊዮን ዶላር የልማት ድጋፍ እንዳገኘች የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ጁን 6 2019
Economyበኮንትሮባንድ የሚሳተፉ አካላት አስተማሪ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ተባለ፡፡
ሜይ 10 2019
ARTS
Economyከ37.4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ኮንትሮባንድ ማዕድናት ባለፉት ዘጠኝ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ ፡፡
ሜይ 7 2019
Economyየንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ገለጸ፡፡
ሜይ 7 2019

