በጅግጅጋ ቶጎ ውጫሌ የአሜሪካ ዶላርና ጥይቶችን በህገወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ ተባለ፡፡rnrnከገቢዎች ሚኒስቴር እንዳገኘነው መረጃ ለዛሬ አጥቢያ ከሌሊቱ 9 ሰዓት ሲሆን የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 3-50322 ኦሮ በሆነ ተሽከርካሪ 39 ሺ 700 ዶላር ይዞ ወደ ውጪ ሃገር ሊያስወጣ የነበረ ግለሰብ በቶጎ ውጫሌ የኬላ ተቆጣጣሪዎች ሊያዝ ችሏል ፡፡rnrnግለሰቡ ዶላሩን በጥቁር ፕላስተር ከጠቀለለ በኋላ በሁለቱም እግሮቹ ቡትስ ጫማዎች ውስጥ እንደገበር አድርጎ ሊያሻግር ሲሞክር ነው የተያዘው ተብሏል፡፡rnrnገንዘብ እንደ ጫማ ገበር ተደርጎ ሊወጣ ሲል በዚሁ ኬላ ላይ ለ3ኛ ጊዜ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስነብቧል፡፡rnrnይህ በእንዲህ እንዳ ለዛሬ አጥቢያ ሌሊት በተመሳሳይ ሰዓት በዚሁ ኬላ 41 የማካሮቭ ጥይቶችን በሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3-54157 ኦሮ መኪና ደብቆ ሊያስወጣ የሞከረ ሌላ ግለሰብ በቁጥጥር ስር መዋሉን ተሰምቷል፡፡
← NewsEconomy
Economy
Economy
Economy
በጅግጅጋ ቶጎ ውጫሌ የአሜሪካ ዶላርና ጥይቶችን በህገወጥ መንገድ ሲያዘዋውሩ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
Arts TV · ኤፕሪ 22 2019

More in Economy
Economyኢትዮጵያ ባለፉት አስር ወራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና መንግስታት የ4.7 ቢሊዮን ዶላር የልማት ድጋፍ እንዳገኘች የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ጁን 6 2019
Economyበኮንትሮባንድ የሚሳተፉ አካላት አስተማሪ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ተባለ፡፡
ሜይ 10 2019
ARTS
Economyከ37.4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ኮንትሮባንድ ማዕድናት ባለፉት ዘጠኝ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ ፡፡
ሜይ 7 2019
Economyየንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ገለጸ፡፡
ሜይ 7 2019

