ቅዳሜ ዕለት በተካሄደ የሻንጋይ የዲያመንድ ሊግ ውድድር ፡-rnrnበወንዶች የ5000 ሜትር ርቀት ኢትዮጵያውያኑ ተከታትለው በመግባት አሸናፊ ሆነዋል፡፡ rn
rnrnበዴንማርክ መዲና የኮፐንሀገን ማራቶን በሴቶች እታለማሁ ዘለቀ በ2፡29.29 አንደኛ፤ ድንቅነሽ መካሽ በ2፡30.22 ሁለተኛ፣ አበሩ አያና በ2፡34.39 ሶስተኛ እንዲሁም ንግስት ሙሉነህ አራተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል፡፡ በወንዶች ገብሬ ሮባ ሶስተኛ ሆኗል፡፡rnrnበኔዘርላንድስ የሌይደን ማራቶን ደግሞ በሁለቱም ፆታ ኢትጵያውያን አትሌቶች ድል ሲያደርጉ፤ አለማየሁ መኮነን እና ደገፋ ዮሃንስ እንዲሁም በሴቶች ዘነቡ ፋንታዬ እና ቤንቱ ሽፈራው አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃን ይዘው አሸናፊ መሆን ችለዋል፡፡rnrnበኦስትሪያ ሳልዝበርግ ጋዲሴ ጉዲሳ በ2፡46. 37 አሸንፋለች፡፡rnrnጣሊያን ላይ የሜዛ ዴል ናቪግሊዮ ማራቶን በሴቶች አዲሳለም በላይ፣ አስመራወርቅ በላይ ተከታትለው በመግባት ባለድል ሆነዋል፡፡rnrnበህንድ ቤንጋሉሩ 10 ኪ.ሜ አንዱአምላክ በልሁ በ27፡56 ጊዜ ቀዳሚ ሲሆን ብርሃኑ ለገሰ በ28፡23 ሶስተኛ ወጥቷል፤ በሴቶች ደግሞ አኜስ ቲሮፕ ከኬንያ፤ ለተሰንበት ግደይ እና ሰንበሬ ተፈሪ ከኢትዮጵያ በ33፡55 ጊዜ በማይክሮ ሰከንዶች ተቀዳድመው 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ ሲወጡ እንዲሁም ሌሎች ኢትዮጵያውያኑ ነፃነት ጉደታ፣ ደራ ዲዳ እና ፀሃይ ገመቹ ከ4ኛ እስከ 6ኛ ያለውን ደረጃ ተቆናጥጠዋል፡፡ rnrn
rnrnምንጭ፡ አፍሪካን አትሌቲክስ ዩናይትድ
- rn
- ዮሚፍ ቀጀልቻ… በ13:04.16 rn
- ሰለሞን ባረጋ… በ13:04.71 rn
- ሃጎስ ገ/ህይወት… 13:04.83 rn
- rn
- ራባቢ አራፊ… በ4፡01.15 (ሞሮኮ) rn
- ጉዳፍ ፀጋዬ… በ4:01.25 rn
- ዊኒ ናንዮንዶ… በ4፡01.39 (ኡጋንዳ) rn
- ዳዊት ስዩም… በ4:01.40 … በመሆን ሲጨርሱ አክሱማዊት እምባዬ 6ኛ እና አልማዝ ሳሙኤል 8 ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል፡፡ በ3000 ሜትር መሠናክል ሴቶች የተወዳደረችው ወይንእሸት አንሳ 11ኛ ደረጃ ላይ ጨርሳለች፡፡ rn

rnrnበዴንማርክ መዲና የኮፐንሀገን ማራቶን በሴቶች እታለማሁ ዘለቀ በ2፡29.29 አንደኛ፤ ድንቅነሽ መካሽ በ2፡30.22 ሁለተኛ፣ አበሩ አያና በ2፡34.39 ሶስተኛ እንዲሁም ንግስት ሙሉነህ አራተኛ ደረጃን ይዘው አጠናቅቀዋል፡፡ በወንዶች ገብሬ ሮባ ሶስተኛ ሆኗል፡፡rnrnበኔዘርላንድስ የሌይደን ማራቶን ደግሞ በሁለቱም ፆታ ኢትጵያውያን አትሌቶች ድል ሲያደርጉ፤ አለማየሁ መኮነን እና ደገፋ ዮሃንስ እንዲሁም በሴቶች ዘነቡ ፋንታዬ እና ቤንቱ ሽፈራው አንደኛ እና ሁለተኛ ደረጃን ይዘው አሸናፊ መሆን ችለዋል፡፡rnrnበኦስትሪያ ሳልዝበርግ ጋዲሴ ጉዲሳ በ2፡46. 37 አሸንፋለች፡፡rnrnጣሊያን ላይ የሜዛ ዴል ናቪግሊዮ ማራቶን በሴቶች አዲሳለም በላይ፣ አስመራወርቅ በላይ ተከታትለው በመግባት ባለድል ሆነዋል፡፡rnrnበህንድ ቤንጋሉሩ 10 ኪ.ሜ አንዱአምላክ በልሁ በ27፡56 ጊዜ ቀዳሚ ሲሆን ብርሃኑ ለገሰ በ28፡23 ሶስተኛ ወጥቷል፤ በሴቶች ደግሞ አኜስ ቲሮፕ ከኬንያ፤ ለተሰንበት ግደይ እና ሰንበሬ ተፈሪ ከኢትዮጵያ በ33፡55 ጊዜ በማይክሮ ሰከንዶች ተቀዳድመው 1ኛ፣ 2ኛ እና 3ኛ ሲወጡ እንዲሁም ሌሎች ኢትዮጵያውያኑ ነፃነት ጉደታ፣ ደራ ዲዳ እና ፀሃይ ገመቹ ከ4ኛ እስከ 6ኛ ያለውን ደረጃ ተቆናጥጠዋል፡፡ rnrn
rnrnምንጭ፡ አፍሪካን አትሌቲክስ ዩናይትድ





