Arts TVArts TV
← NewsEconomy

በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር ዋለ

Arts TV · ሜይ 3 2019

በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር ዋለrnrnየገቢዎች ሚኒስቴር እንዳስታወቀዉ  ሰላሳ አምስት ሽጉጦች መነሻውን ውጫሌ አድርጎ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ የሰሌዳ ቁጥር- የዕለት 138 ኦሮ የሆነ ሃይሉክስ ተሸከርካሪ አካል ውስጥ ደብቆ ለማሳለፍ ሲሞከር አዋሽ ኬላ ላይ ተይዟል፡፡rnrnበቁጥጥር  ስር ከዋሉት ሽጉጦች ውስጥ 33ቱ የቱርክ ስሪት ያላቸው ሲሆኑ ሁለቱ ማካሮቭ ሽጉጦች ናቸው፡፡rnህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ የጫነውን ተሽከርካሪ ሹፌር የነበረ ግለሰብ ለማምለጥ ሙከራ ቢያደርግም በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡

More in Economy