መጠኑ 790 ኪ.ግ የሆነ የካናቢስ ዕፅ ተያዘrnየገቢዎች ሚኒስቴር ያቤሎ አካባቢ 790 ኪ.ግ የሚመዝን ካናቢስ መያዙን አስታዉቋል፡፡ ዕጽ በኦሮሚያ ፖሊስ አባላት የተያዘ ሲሆን ዕጽን ሲያዘዋውር የነበረው ግለሰብ ለጊዜው አምልጧል፡፡rnበቁጥጥር ስር የዋለው ካናቢስ ከመሐል ሀገር ወደ ኬንያ በመጓጓዝ ላይ እያለ እንደሆነ ከሞያሌ ጉምሩክ ቅርንጫ ጽ/ቤት ያገኘነው መረጃ ያመልክታል፡፡rnrnሞያሌ ከተማ ውስጥ 650 ኪ.ግ የሚመዝን የካናቢስ እጽ በቁጥጥር ስር መዋሉ የሚታወስ ነው፡፡rnrn rnrn
← NewsEconomy
Economy
Economy
Economy
መጠኑ 790 ኪ.ግ የሆነ የካናቢስ ዕፅ ተያዘ
Arts TV · ኤፕሪ 15 2019
More in Economy
Economyኢትዮጵያ ባለፉት አስር ወራት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት እና መንግስታት የ4.7 ቢሊዮን ዶላር የልማት ድጋፍ እንዳገኘች የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
ጁን 6 2019
Economyበኮንትሮባንድ የሚሳተፉ አካላት አስተማሪ እርምጃ ሊወሰድባቸው ይገባል ተባለ፡፡
ሜይ 10 2019
ARTS
Economyከ37.4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት ኮንትሮባንድ ማዕድናት ባለፉት ዘጠኝ መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ ፡፡
ሜይ 7 2019
Economyየንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ልዩ ትኩረት መስጠቱን ገለጸ፡፡
ሜይ 7 2019

